የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአጋሮች ጉባዔ ለ18ኛ ጊዜ ዶሃ ላይ ተቀምጧል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የአየር ንብረት ጉባዔ
COP 18
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ ለዶሃው የአየር ንብረት ጉባዔ አፍሪካን በመወከል ንግግር ባደረጉበት ወቅት
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ፣ ባን ኪ ሙን ለዶሃው የአየር ንብረት ጉባዔ ንግግር ባደረጉበት ወቅት
በዚህ በኩል ግዙፎቹ የተቃጠለው ካርዶን አምራቾችና የአባባቢ አየር በካዮች የልቀት መጠናቸውን በ1990ዎቹ ዓመታት ከነበረበት መጠን በ5 ከመቶ መቀነስ እግዳለበት የሚያዘው የኪዮቶ ፕሮቶኮል እየተባለ የሚጠራው ስምምነት ዕጣ ፈንታ ነበር፡፡የደኖች ጭፍጨፋ
ይህ ላለፉት 154 ዓመታት ሥራ ላይ የቆየ ስምምነት ኃይሉ የሚያበቃው በያዝነው የአውሮፓዊያን ዓመት፣ ማለትም በያዝነው ዲሴምበር ወር መጨረሻ ላይ ነው፡፡
የአካባቢ ብክለት
የኪዮቶው ስምምነት ምንም እንኳ ተፈልጎ እንደነበረው አስገዳጅ አቅም አይኑረው እንጂ እአአ በ1997 ዓ.ም የጃፓንዋ ኪዮቶ ከተማ ላይ ሲፈረም በኢንዱስትሪ የተራመዱ በአብዛኛው የአውሮፓ ሃገሮች የጋዝ ልቀት መጠናቸውን በተጠየቀው መሠረት እንዲቀንሱ ተጠብቆ የነበረው በስምምነቱ ማብቂያ ጊዜ ባለፉት ከ2008 እስከ 2012 ባሉት አምስት የመጨረሻ ዓመታት ነበር፡፡
የኪዮቶ ፕሮቶኮል ግን የተጠበቀበትን ውጤት አላስገኘም፡፡
ዘገባውን ያዳምጡ፡፡