በትላንትናው ዕለት ከኢትዮጵያ ወደ ኤርትራ የተጓዘው የንግዱ ማኅበረሠብ ቡድን ዛሬ በአሥመራ ኢንቨስትመንት መድረክ ላይ ተወያይቷል።
አስመራ —
በትላንትናው ዕለት ከኢትዮጵያ ወደ ኤርትራ የተጓዘው የንግዱ ማኅበረሠብ ቡድን ዛሬ በአሥመራ ኢንቨስትመንት መድረክ ላይ ተወያይቷል።
በከተማዋ የሚገኙ ፋብሪካዎችንም የጎበኘ ሲሆን ነገ ምጽዋን ይጎበኛል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ከኢትዮጵያ ወደ ኤርትራ የተጓዘው የንግዱ ማኅበረሠብ በአሥመራ
Your browser doesn’t support HTML5
ከኢትዮጵያ ወደ ኤርትራ የተጓዘው የንግዱ ማኅበረሠብ በአሥመራ