በ2008 የበጀት ዓመት የ28 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማስገባቱን ኢትዮ-ቴሌኮም አስታወቀ።
አዲስ አበባ —
አብዛኛው ገቢ ከተንቀሳቃሽ ወይም ከሞባይል ስልክ የተገኘ መሆኑንም ታውቋል።
ዓለምአቀፍ ተቋማት በኢትዮጵያ የቴሌኮም አገልግሎት እንዳይሰጡ መንግሥት የሚከለክለው ይህንን መሰል ገቢ ስለሚያገኝ ነው የሚሉ ጥያቄዎችም ተነስተዋል።
ኢትዮ ቴሌኮም ከዓመት ዓመት እያደገና ገቢው እየጨመረ መሄዱን ገልጿል።
በዓመቱ ያገኘው ገቢ 28 ቢሊዮን ብር መሆኑን ጠቅሶ ይህ ገቢ ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር 30 ከመቶ ማደጉን የድርጅቱ መግለጫ ጠቁሟል።
ዝርዝር ዝገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ቴሌኮም ሁለት ቢሊዮን አስገባ