የሰባት ዓመት አዳጊ አግተው ገንዘብ የጠየቁ ሦስት ወጣቶች 11 ዓመት እስር ተፈረደባቸው

Your browser doesn’t support HTML5

የሰባት ዓመት አዳጊ አግተው ገንዘብ የጠየቁ ሦስት ወጣቶች 11 ዓመት እስር ተፈረደባቸው

በኦሮምያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ወልመራ ወረዳ ሆለታ ከተማ፣ የሰባት ዓመት አዳጊን አግተው በሚሊዮን የሚቆጠር የማስለቀቂያ ቤዛ ጠይቀዋል በሚል ፍርድ ቤት ጥፋተኛ ያላቸው ሦስት ወጣቶች፣ 11 ዓመት ጽኑ እስራት ተፈረደባቸው።

የዞኑ ዐቃቤ ሕግና ከፍርደኞቹ የአንደኛው እህት ግለሰቦቹ ጥፋታቸውን በፍርድ ቤት ፊት ማመናቸውን ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል።