ኢትዮጵያ በአፍሪካ ኅብረት የሶማሊያ ተልዕኮ አሚሶም ሥር የሰላም ማስጠበቅ ተልዕኮ የሚያከናውኑ ወታደሮችን ልትልክ ነው፡፡
አዲስ አበባ —
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ኅብረት የሶማሊያ ተልዕኮ አሚሶም ሥር የሰላም ማስጠበቅ ተልዕኮ የሚያከናውኑ ወታደሮችን ልትልክ ነው፡፡
የሶማሊያ ግጭት ከተጀመረ አንስቶ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ኅብረት ሥር ወታደሮች ስታሠማራ የአሁኑ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው፡፡
የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
የኢትዮጵያ ወታደሮች በሶማሊያ /ፎቶ ፋይል/
Your browser doesn’t support HTML5
ኢትዮጵያ አሚሶም ገባች
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ኅብረት የሶማሊያ ተልዕኮ አሚሶም ሥር የሰላም ማስጠበቅ ተልዕኮ የሚያከናውኑ ወታደሮችን ልትልክ ነው፡፡
የሶማሊያ ግጭት ከተጀመረ አንስቶ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ኅብረት ሥር ወታደሮች ስታሠማራ የአሁኑ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው፡፡
የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡