ኢትዮጵያና የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች ከአሰብ እስከ አዲስ አበባ የነዳጅ ማስተላለፊያ ቱቦ ለመዘርጋት ከሥምምነት ላይ መድረሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
አዲስ አበባ —
ኢትዮጵያና የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች ከአሰብ እስከ አዲስ አበባ የነዳጅ ማስተላለፊያ ቱቦ ለመዘርጋት ከሥምምነት ላይ መድረሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ ዛሬ ከተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች ዓለምቀፍ ሚኒስትር ጋር መወያየታቸውን የጠቀሰበት መግለጫ ነው ሚኒስቴሩ ይሄን ያስታወቀው፡፡
የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ኡስማን ሳላህ አዲስ አበባ መግባታቸውን ደግሞ ምንጮች ጠቁመዋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ኢትዮጵያና የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች ሥምምነት