በኦሮሚያ እና በሶማሌ ክልል አዋሳኝ ወረዳዎች በተከሰተው ግጭት የተሳተፉና ጉዳት ያደረሱ አካላት በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ ሚኒስትር አስታወቁ፡፡
አዲስ አበባ —
በኦሮሚያ እና በሶማሌ ክልል አዋሳኝ ወረዳዎች በተከሰተው ግጭት የተሳተፉና ጉዳት ያደረሱ አካላት በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ ሚኒስትር አስታወቁ፡፡
መግለጫ
በግጭቱ የተፈናቀሉት ሰዎች በመቶ ሺሕዎች የሚቆጠሩ መሆናቸውን የገለፁት ሚኒስትሩ ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ በተለይ መንግሥት የአሰማራው የሰብዓዊ መብት ጥሰት መርማሪ ቡድን ሪፖርት ሲጠናቀቅ ተጨማሪ እርምጃዎች እንደሚወሰዱ ተናግረዋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ ኦሮምያና ሶማሌ ክልል የግጭት ሰለባዎች ጉዳይ መግለጫ