በታሠሩ የፖለቲካ መሪዎች ጉዳይ ኢዴፓ መግለጫ ሰጠ

  • እስክንድር ፍሬው

የኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ

Your browser doesn’t support HTML5

በታሠሩ የፖለቲካ መሪዎች ጉዳይ ኢዴፓ መግለጫ ሰጠ

“የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች አመራር አባላት የታሠሩት በሚያራምዱት የፖለቲካ አቋም እንዳይሆን ሥጋት አድሮብኛል” ሲል የኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ - ኢዴፓ አስታወቀ፡፡

ፓርቲው ዛሬ ባወጣው መግለጫ መንግሥት የታሣሪዎቹን መብቶች እንዲያከብር፣ ለኅብረተሰቡም ዝርዝርና ግልፅ መረጃ እንዲሰጥ ጠይቋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡