አዲስ አበባ —
Your browser doesn’t support HTML5
በምርጫው ሂደት ላይ የተቃዋሚዎች ስሞታ
የፊታችን ግንቦት ለሚካሄደው አጠቃላይ ምርጫ በዕጩነት የቀረቡ አባሎቻችን በአንዳንድ አካባቢዎች ቅስቀሳ እንዳያደርጉ እየተከለከሉ ነው ሲል ተቃዋሚው መድረክ ስሞታ አሰምቷል፡፡
መድረክ
በተለይ በወረ ጃርሶ እና በባኮ ጉልህ ችግሮች እንደገጠሙት ገልጿል፡፡
ምርጫ ቦርድ ማስተባበያና ማብራሪያ ሰጥቷል፡፡
በሌላ በኩል ደግሞ ሰማያዊ ፓርቲ በራዲዮና በቴሌቪዥን ለማሠራጨት ያዘጋጃቸው የምርጫ ቅስቀሣ መልዕክቶቹ “ቅድሚያ ምርመራ ተደርጎባቸዋል” ሲል ከስሷል፡፡
ሰማያዊ ፓርቲ
አብዛኞቹ ሃሣብን በነፃነት የመግለፅ መብትን በሚፃረር መልኩ ቅድሚያ ምርመራ ተደርጎባቸው በመንግሥት መገናኛ ብዙኃን ውድቅ ሆነውብናል” ብሏል ፓርቲው፡፡
ምርጫ ቦርድ በበኩሉ ተቋማቱ የሠሩት ሕጋዊ ሥርዓትን የተከተለ ነው ብሏል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡