አዲስ አበባ —
በአዲስ አበባ የመካከለኛው ምሥራቅ የዜና ወኪል - ሜና ዘጋቢ የነበረውን ሃምዲ ኤል-አናኒን የኢትዮጵያ መንግሥት ማባረሩን የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
ከኢትዮጵያ በኩል ግን በጉዳዩ ላይ እስከአሁን የተሰማ አስያየት የለም፡፡
ይፋ ያልሆነ አስተያየት የሚሰጡ አንዳንድ ባለሥልጣኖች ግን ግብፃዊው ጋዜጠኞ “ከመጣበት ዓላማ ውጭ ሲንቀሣቀስ ተገኝቷል” እያሉ ነው፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬው አጭር ዘገባ ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
ኢትዮጵያ የግብፅን ዘጋቢ አባረረች
በአዲስ አበባ የመካከለኛው ምሥራቅ የዜና ወኪል - ሜና ዘጋቢ የነበረውን ሃምዲ ኤል-አናኒን የኢትዮጵያ መንግሥት ማባረሩን የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
ከኢትዮጵያ በኩል ግን በጉዳዩ ላይ እስከአሁን የተሰማ አስያየት የለም፡፡
ይፋ ያልሆነ አስተያየት የሚሰጡ አንዳንድ ባለሥልጣኖች ግን ግብፃዊው ጋዜጠኞ “ከመጣበት ዓላማ ውጭ ሲንቀሣቀስ ተገኝቷል” እያሉ ነው፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬው አጭር ዘገባ ያዳምጡ፡፡