ከአምስት ሚሊየን በላይ ኢትዮጵያዊያንን በተለያዩ ፕሮጀክቶች የደረሱት፣ ከ360 በላይ ትምህርት ቤቶችን፣ ሦስት ሆስፒታሎችን ወደ መቶ የሚጠጉ ክሊኪኮችን፣ የጤና ጣቢያዎችንና የጤና ኬላዎችን የገነቡት ካርልሄንዝ ብዮም አርፈዋል፡፡
አዲስ አበባ —
ከአምስት ሚሊየን በላይ ኢትዮጵያዊያንን በተለያዩ ፕሮጀክቶች የደረሱት፣ ከ360 በላይ ትምህርት ቤቶችን፣ ሦስት ሆስፒታሎችን ወደ መቶ የሚጠጉ ክሊኪኮችን፣ የጤና ጣቢያዎችንና የጤና ኬላዎችን የገነቡት ካርልሄንዝ ብዮም አርፈዋል፡፡
የአስከሬናቸው የቀብር ሥነ-ሥርዓት ሰሞኑን እንደሚፈፀም ተነግሯል፡፡
ከዕድሜአቸው ግማሽ ያህሉን ለኢትዮጵያ የኖሩት እኒህ ኦስትሪያዊ በጎ አድራጊ በ86 ዓመት ዕድሜአቸው ያረፉት ባለፈው ሐሙስ፣ ግንቦት 21 / 2006 ዓ.ም በምትውልድ ሃገራቸው በሚገኝ መኖሪያ ቤታቸው ነው፡፡
እስክንድር ፍሬው ዝርዝሩን ይዟል፡፡
ካርልሄንዝ ብዮም (ተዋናይና በጎ አድራጊ)
Your browser doesn’t support HTML5
የሰዎች ለሰዎች መሥራች ካርልሄንዝ ብዮም አረፉ
ከአምስት ሚሊየን በላይ ኢትዮጵያዊያንን በተለያዩ ፕሮጀክቶች የደረሱት፣ ከ360 በላይ ትምህርት ቤቶችን፣ ሦስት ሆስፒታሎችን ወደ መቶ የሚጠጉ ክሊኪኮችን፣ የጤና ጣቢያዎችንና የጤና ኬላዎችን የገነቡት ካርልሄንዝ ብዮም አርፈዋል፡፡
የአስከሬናቸው የቀብር ሥነ-ሥርዓት ሰሞኑን እንደሚፈፀም ተነግሯል፡፡
ከዕድሜአቸው ግማሽ ያህሉን ለኢትዮጵያ የኖሩት እኒህ ኦስትሪያዊ በጎ አድራጊ በ86 ዓመት ዕድሜአቸው ያረፉት ባለፈው ሐሙስ፣ ግንቦት 21 / 2006 ዓ.ም በምትውልድ ሃገራቸው በሚገኝ መኖሪያ ቤታቸው ነው፡፡
እስክንድር ፍሬው ዝርዝሩን ይዟል፡፡