የመከላከያ ሠራዊት ከሽራሮ ወደ መሀል ሀገር አቀና ተባለ

ኢትዮጵያና ኤርትራ

ለረጂም ጊዜ በታይህታይ አድያቦ በወረዳ በሽራሮ ከተማ የነበረው በመከላከያ ሠራዊት በመሐል ሀገር ያለ የፀጥታ ሁኔታን ለማረጋጋት በሚል ዛሬ ከሽራሮ ከተማ መውጣቱን የታይህታይ አዲያቦ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ሙሉ መብራቱ ገልጸዋል፡፡

ለረጂም ጊዜ በታይህታይ አድያቦ በወረዳ በሽራሮ ከተማ የነበረው በመከላከያ ሠራዊት በመሐል ሀገር ያለ የፀጥታ ሁኔታን ለማረጋጋት በሚል ዛሬ ከሽራሮ ከተማ መውጣቱን የታይህታይ አዲያቦ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ሙሉ መብራቱ ገልጸዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

የመከላከያ ሠራዊት ከሽራሮ ወደ መሀል ሀገር አቀና ተባለ