የአዳዲስ አምባሳደሮች ሹመት

  • እስክንድር ፍሬው

ጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ መንግሥት የአዳዲስ አምባሳደሮችን ሾመ።

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ መንግሥት የአዳዲስ አምባሳደሮችን ሾመ። ከተሻሚዎቹ መካከል የገዥው ኢሕአዴግ አባላት ያልሆኑ ባለሙያዎችም እንደሚገኙባቸው ታውቋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

የአዳዲስ አምባሳደሮች ሹመት