የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ መንግሥት የአዳዲስ አምባሳደሮችን ሾመ።
አዲስ አበባ —
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ መንግሥት የአዳዲስ አምባሳደሮችን ሾመ። ከተሻሚዎቹ መካከል የገዥው ኢሕአዴግ አባላት ያልሆኑ ባለሙያዎችም እንደሚገኙባቸው ታውቋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የአዳዲስ አምባሳደሮች ሹመት