አዲስ አበባ —
በኅዳሴ ግድብ ግንባታ ምክንያት አባይ የሚፈስስበት አቅጣጫ መቀየር “ለውዝግብ ምንጭ ሊሆን አይችልም” ሲሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የውኃ ኤክስፐርቶች ቡድን መሪ አስታወቁ፡፡
“የግብፃዊያኑ ቅሬታ መነሻ የናይልን ውኃ በበላይነት የመቆጣጠር ፍላጎት ሊሆን ይችላል” ብለዋል የኤክስፐርቶቹ ቡድን መሪ ዶ/ር ስለሺ በቀለ በተለይ ለቪኦኤ በሰጡት መግለጫ፡፡
ለዘርዝሩ የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የኤክስፐርቶች ቡድን መሪ ስለአባይ ፍሰት አቅጣጫ መቀየር ተናገሩ
በኅዳሴ ግድብ ግንባታ ምክንያት አባይ የሚፈስስበት አቅጣጫ መቀየር “ለውዝግብ ምንጭ ሊሆን አይችልም” ሲሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የውኃ ኤክስፐርቶች ቡድን መሪ አስታወቁ፡፡
“የግብፃዊያኑ ቅሬታ መነሻ የናይልን ውኃ በበላይነት የመቆጣጠር ፍላጎት ሊሆን ይችላል” ብለዋል የኤክስፐርቶቹ ቡድን መሪ ዶ/ር ስለሺ በቀለ በተለይ ለቪኦኤ በሰጡት መግለጫ፡፡
ለዘርዝሩ የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡