በሙስና ተጠርጥረው የተያዙ 37 የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ ትናንት ፍ/ቤት መቅረባቸውን የሀገር ውስጥ የመገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል፡፡
አዲስ አበባ —
በሙስና ተጠርጥረው የተያዙ 37 የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ ትናንት ፍ/ቤት መቅረባቸውን የሀገር ውስጥ የመገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል፡፡
የአሥራ አራት ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ እንደተጠየቀባቸውም ተገልጿል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
በሙስና የተጠረጠሩ 37 የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተጠየቀባቸው