ኦባማ ከመጡ አይቀር ያነጋግሩን - ተቃዋሚዎች

  • እስክንድር ፍሬው

ባራክ ኦባማ - የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት /ፎቶ ፋይል/

Your browser doesn’t support HTML5

ተቃዋሚዎች የኦባማን ጉብኝት ተቃወሙ - እንዲያነጋግሯቸው ጠየቁ

የ2007ቱ ምርጫ ዴሞክራሲያዊ ሆኖ ባልተጠናቀቀበትና ሰብዓዊ መብቶች ሙሉ በሙሉ በተጣሱበት ሁኔታ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ኢትዮጵያን ለመጎብኘት ማቀዳቸው የተሣሣተ ነው ሲሉ 3 ተቃዋሚ ፓርቲዎች አስታወቁ፡፡

ወደ ኢትዮጵያ መምጣታቸው ካልቀረ ግን ገዥውን ፓርቲና መንግሥትን ብቻ ሳይሆን ተቃዋሚዎችንም ጭምር ሊያነጋግሩ ይገባል በማለት ለአሜሪካ ኤምባሲና በዚያም በኩል ለፕሬዚዳንቱ ደብዳቤ አስገብተዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡