አዲስ አበባ —
በደቡብ ሱዳን ውጥረቱ ቀጥሎ በዛሬው ዕለት ይፋ የሆኑ ዘገባዎች እንዳመለከቱት የምክትል ፕሬዚደንቱ ሪያክ ማቻር ታማኝ ወታደሮች የጆንግሌይ ስቴት ዋና ከተማ ቦርን ለመቆጣጠር እየተንቀሳቀሱ መሆናቸው ተሰምቷል።
ውጥረቱ በነዋሪው ሕዝብ ላይ የሚያስከትለው አሉታዊ ተፅዕኖም ቀላል አይሆንም እየተባለ ነው።
በዚህ ሁኔታ ውስጥ እዚያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ለማውጣት መንግሥት ምን እያደረገ ነው?
ዘጋቢያችን እእስክንድ ፍሬው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሣደር ዲና ሙፍቲን አነጋግሯል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
አምባሣደር ዲና ሙፍቲ፤ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
Your browser doesn’t support HTML5
የደቡብ ሱዳን ሁኔታ፣ ኢትዮጵያዊያንና የኢትዮጵያ መንግሥት
በደቡብ ሱዳን ውጥረቱ ቀጥሎ በዛሬው ዕለት ይፋ የሆኑ ዘገባዎች እንዳመለከቱት የምክትል ፕሬዚደንቱ ሪያክ ማቻር ታማኝ ወታደሮች የጆንግሌይ ስቴት ዋና ከተማ ቦርን ለመቆጣጠር እየተንቀሳቀሱ መሆናቸው ተሰምቷል።
ውጥረቱ በነዋሪው ሕዝብ ላይ የሚያስከትለው አሉታዊ ተፅዕኖም ቀላል አይሆንም እየተባለ ነው።
በዚህ ሁኔታ ውስጥ እዚያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ለማውጣት መንግሥት ምን እያደረገ ነው?
ዘጋቢያችን እእስክንድ ፍሬው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሣደር ዲና ሙፍቲን አነጋግሯል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡