አልበሽር ለኅዳሴ ግድብ ድጋፍ ሰጡ፡፡
አዲስ አበባ —
አልበሽር ለኅዳሴ ግድብ ድጋፍ ሰጡ፡፡
ኢትዮጵያ ለሱዳን የኤሌክትሪክ ኃይል በምትሸጥበት የመቶ ሜጋ ዋት ኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ መሥመር በሁለቱ ሃገሮች መሪዎች ተመርቋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ በጎረቤት ሱዳን እያደረጉ ባሉት ጉብኝት ከዚህ መሥመር ምረቃ በተጨማሪ የሁለትዮሽ ስምምነቶችን መፈራረማቸውንም ዘገባዎች ጠቁመዋል፡፡
የሱዳኑ ፕሬዚዳንት ኦማር ሃሰን አልበሽር ለኅዳሴ ግድብ ግንባታ ድጋፋቸውን መግለፃቸውም ተነግሯል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ
Your browser doesn’t support HTML5
ኢትዮጵያና ሱዳን የኤሌክትሪክ መሥመር ከፈቱ
አልበሽር ለኅዳሴ ግድብ ድጋፍ ሰጡ፡፡
ኢትዮጵያ ለሱዳን የኤሌክትሪክ ኃይል በምትሸጥበት የመቶ ሜጋ ዋት ኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ መሥመር በሁለቱ ሃገሮች መሪዎች ተመርቋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ በጎረቤት ሱዳን እያደረጉ ባሉት ጉብኝት ከዚህ መሥመር ምረቃ በተጨማሪ የሁለትዮሽ ስምምነቶችን መፈራረማቸውንም ዘገባዎች ጠቁመዋል፡፡
የሱዳኑ ፕሬዚዳንት ኦማር ሃሰን አልበሽር ለኅዳሴ ግድብ ግንባታ ድጋፋቸውን መግለፃቸውም ተነግሯል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ