ኢትዮጵያ በኤነርጂ ዘርፍ ያለዉን ዓለምአቀፍ ልምድ እንድትቀስም እድል ይፈጥራል ሲሉ አንድ የዉሃ መስኖ ኤሌክትሪክ ሚኒስትር የስራ ሃላፊ ተናግረዋል።
አዲስ አበባ —
የታላላቅ ዓለምአቀፍ ኩባንያዎች ስራ አስፈጻሚዎች በአዲስ አበባ የሚሰባሰቡት ሁልጊዜ አይደለም ብለዋል በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የኤነርጂ ጥናትና ክትትል ተጠባባቂ ዳይሬክተር አቶ ሳህሌ ታምሩ።
እስክንድር ፍሬዉ ተከታዮን ዘገባ ልኳል። ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የዓለም የኤነርጂ መሪዎች ጉባኤ በመጪዉ ሳምንት በአዲስ አበባ ይጀመራል /ርዝመት -5ደ52ሰ/