ዋሽንግተን ዲሲ —
ለሶስት አመት የዘለቀ ሰላማዊ የፍቅር ጓደኝነታቸውን ወደ ትዳር ለማጠንከር በምታደርገው ጥረት ያለመግባባት በመሃከላቸው በመከሰቱ የፍቅር ጓደኝነታቸው ይቋረጣል።
Meseret Nigusse privious picture
ሰለሞን በላይ የተባለው ይህ የቀድሞ ጓደኛዋ ግን መለያየቱ ያልተዋጠለት ኖሮ ፤ መውጫ መግቢያዋን ትከታትሎ ባላሰበችው ሰአትና ቦታ ፊቷና ሰውነቷ ላይ አሲድ በመድፋት ለከፍተኛ ስቃይ ዳርጓታል። ከበታች ያለውን የድምፅ ምልክት በመጫን ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
"እኔ በስቃይ ስጮህ እሱ 'እሰይ' እያለ ይዘል ነበር"