ከሃይማኖታዊ በዐልነቱ በተጨማሪ በቱሪስት መስህብነቱ የሚታወቀው የጥምቀት በዓል ዘንድሮም በድምቀት ተከብሯል፡፡
አዲስ አበባ —
ታቦት ሲያልፍ - ጥምቀት
Your browser doesn’t support HTML5
ጥምቀትና ወጣቶቹ የክርስትና ምዕመናን
ከሃይማኖታዊ በዐልነቱ በተጨማሪ በቱሪስት መስህብነቱ የሚታወቀው የጥምቀት በዓል ዘንድሮም በድምቀት ተከብሯል፡፡
በተለይ ባለፉት ዓመታት በጎ ፍቃደኛ የሆኑ በርካታ ወጣቶች የበዐሉን ሥነ-ሥርዓት ሲያስተባብረና ልዩ ልዩ አገልግሎቶችን ሲሰጡ ታይተዋል፡፡
ጥምቀት
ታቦት በሚያልፍባቸው መንገዶች ሁሉ ለታቦት ቀይ ምንጣፍ እያነጠፉ ወደየጥምቀተ-ባሕሩ እየሸኙ ወደየደብራቸው መልሰዋል፡፡
ለተጨማሪ የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፤ የድምፅ ፋይሉን ይክፈቱ