የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ በአዲስ አበባ

  • እስክንድር ፍሬው

የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች

የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን የውጭ ጉዳይ እንደዚሁም የውሃ ኃብት ሚኒስትሮች በኅዳሴው ግድብ ላይ ለመነጋገር በአዲስ አበባ ስብሰባ ተቀምጠዋል፡፡

የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን የውጭ ጉዳይ እንደዚሁም የውሃ ኃብት ሚኒስትሮች በኅዳሴው ግድብ ላይ ለመነጋገር በአዲስ አበባ ስብሰባ ተቀምጠዋል፡፡

ስብሰባው ማምሻውን ቀጥሏል፣ የተገኘ ውጤት ስለመኖሩን ማረጋገጥ አልተቻለም፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ በአዲስ አበባ