የኢትዮጵያ የተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን አራተኛ ፓትሪያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ከ27 ዓመታት ስደት በኋላ፣ ዛሬ ወደ አዲስ አበባ ተመልሰዋል፡፡
አዲስ አበባ —
የኢትዮጵያ የተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን አራተኛ ፓትሪያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ከ27 ዓመት በኋላ ዓመታት ስደት በኋላ፣ ዛሬ ወደ አዲስ አበባ ተመልሰዋል፡፡
ቪኦኤ ያነጋገረቸው የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች፣ እንዳሉት የቤተ ክርስቲያኗ አንድነት ለዓመታት ሲጠብቁት የነበረ ነው፡፡ ይሄ ዕውን እንዲሆን ከፍተኛ አስተዋፅዖ ላደረጉት ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድም ምስጋና አቅርበዋል ነዋሪዎቹ፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ከ27 ዓመታት ስደት በኋላ አዲስ አበባ ገቡ
Your browser doesn’t support HTML5
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ከ27 ዓመታት ስደት በኋላ አዲስ አበባ ገቡ