የኢትዮጵያ ወታደሮች ሶማሊያ ውስጥ ከሚገኘው የአፍሪካ ኅብረት ሰላም አስከባሪ ኃይል - አሚሶም ጋር በይፋ ተቀላቀሉ፡፡
ዋሺንግተን ዲ.ሲ. - ናይሮቢ —
የኢትዮጵያ ወታደሮች ሶማሊያ ውስጥ ከሚገኘው የአፍሪካ ኅብረት ሰላም አስከባሪ ኃይል - አሚሶም ጋር በይፋ ተቀላቀሉ፡፡
የኢትዮጵያ ከአሚሶም ጋር መቀላቀል ከአል-ሻባብ ጋር እየተፋለመ ላለው ኃይል ተጨማሪ አቅም ይሰጠዋል ተብሏል፡፡
ቀደም ባለው ጊዜም የአፍሪካው ሰላም ጥበቃ ጦር አካል አይሁኑ እንጂ የኢትዮጵያ ፀጥታ ኃይሎች በምዕራብ የሃገሪቱ ክፍሎች ያሉ አካባቢዎችን ከአል-ሻባብ ነፃ አድርገው በመቆጣጠር ቁልፍ ሚና መጫወታቸው ይታወቃል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
ኮ/ል አሊ አደን ሁማድ - የአሚሶም ቃልአቀባይ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ ወታደሮች አሚሶምን ተቀላቀሉ
የኢትዮጵያ ወታደሮች ሶማሊያ ውስጥ ከሚገኘው የአፍሪካ ኅብረት ሰላም አስከባሪ ኃይል - አሚሶም ጋር በይፋ ተቀላቀሉ፡፡
የኢትዮጵያ ከአሚሶም ጋር መቀላቀል ከአል-ሻባብ ጋር እየተፋለመ ላለው ኃይል ተጨማሪ አቅም ይሰጠዋል ተብሏል፡፡
ቀደም ባለው ጊዜም የአፍሪካው ሰላም ጥበቃ ጦር አካል አይሁኑ እንጂ የኢትዮጵያ ፀጥታ ኃይሎች በምዕራብ የሃገሪቱ ክፍሎች ያሉ አካባቢዎችን ከአል-ሻባብ ነፃ አድርገው በመቆጣጠር ቁልፍ ሚና መጫወታቸው ይታወቃል፡፡
አምባሣደር ዴቪድ ሺን
በሌላ በኩል ደግሞ ይህ የኢትዮጵያ የአፍሪካ ኅብረትን ኃይል መቀላቀል ለአል-ሻባብ ማንሠራራት ዕድል ሊከፍት ይችላል የሚል ሥጋት እንዳላቸው በአካባቢው ላይ ሰፊ ዕውቀት ያላቸው አምባሣደር ዴቪድ ሺን ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡