ከጋምቤላ ታግተው ወደ ሱዳን ከተወሰዱት በርካታ ኢትዮጵያውያን 19ኙ መመለሳቸው ተነገረ

  • እስክንድር ፍሬው

የሙርሌ ጎሳ ሴት ከልጆቿ ጋር በፒቦር ከተማ ጆጎሊ ክፍለ-ግዛት ደቡብ ሱዳን ውስት እ.አ.አ. 2013 /ፋይል ፎቶ - ሮይተርስ/

የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጉትላክ ቱት ሕፃናቱ የተመለሱት በተደረገው የዲፕሎማሲ ጥረት ነው። የተቀሩትን ለማስመለስ ጥረቶች እንደቀጠሉም አረጋግጠዋል።

በሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች ታግተው ወደ ደቡብ ሱዳን ከተወሰዱት ኢትዮጵያውያን ውስጥ አስራዘጠኙ መመለሳቸውን የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጉትላክ ቱት (Gtluak Tuut) ተናገሩ። ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት ሕፃናቱ የተመለሱት በተደረገው የዲፕሎማሲ ጥረት ነው። የተቀሩትን ለማስመለስ ጥረቶች እንደቀጠሉም አረጋግጠዋል።

እስክንድር ፍሬው ርዕሰ መስተዳድሩን ጉትላክ ቱት ጋምቤላ ክልል ስልክ በመደወል አነጋግሮ የሚከተለውን ዘግቦአል የድምጽ ፋይሉን በመጫን ያድምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ከጋምቤላ ታግተው ወደ ሱዳን ከተወሰዱት በርካታ ኢትዮጵያውያን አስራዘጠኙ መመለሳቸው ተነገረ