ድምጽ የሚቆራረጠውና የማይቋረጠው የኢትዮጵያና የግብፅ ጉዳይ ጁላይ 16, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 የታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ውዝግብ በአካባቢያዊ ተቋም እንዲያዝ የመንግሥታቱ ድርጅት የፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤት ወደ አፍሪካ ኅብረት ከመራው በኋላ የተካሄደው ድርድር ያለስምምነት መቋረጡ ተዘግቧል።