የሚቆራረጠውና የማይቋረጠው የኢትዮጵያና የግብፅ ጉዳይ

Your browser doesn’t support HTML5

የታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ውዝግብ በአካባቢያዊ ተቋም እንዲያዝ የመንግሥታቱ ድርጅት የፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤት ወደ አፍሪካ ኅብረት ከመራው በኋላ የተካሄደው ድርድር ያለስምምነት መቋረጡ ተዘግቧል።