በኢትዮጵያ ወደ 4 ሚሊዮን የሚጠጉ ዜጎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው መንግሥት እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዛሬ ባወጡት በጋራ ባወጡት መግለጫ አስታውቀዋል ።
የትግራይ እና የአማራ ክልል ባለሥልጣናት ግን መግለጫው የችግሩን አጠቃላይ ስዕልና መጠን አያሳይም ብለዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያድምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ የአስቸኳይ የምግብ እርዳታ ፈላጊዎች ቁጥር እያወዛገበ ነው
በኢትዮጵያ ወደ 4 ሚሊዮን የሚጠጉ ዜጎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው መንግሥት እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዛሬ ባወጡት በጋራ ባወጡት መግለጫ አስታውቀዋል ።
የትግራይ እና የአማራ ክልል ባለሥልጣናት ግን መግለጫው የችግሩን አጠቃላይ ስዕልና መጠን አያሳይም ብለዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያድምጡ፡፡