የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ በአድዋ ለሚገነባው የፓን አፍሪካን ዩኒቨርሲቲ የማዕዘን ድንጋይ አስቀመጡ።
መቀሌ —
የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ በአድዋ ለሚገነባው የፓን አፍሪካን ዩኒቨርሲቲ የማዕዘን ድንጋይ አስቀመጡ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ የፓን አፍሪካን ዩኒቨርሲቲ የማዕዘን ድንጋይ ሲስቀምጡ
የጣና ፎረም በተሰኘው ጉባዔ የተሳተፉ አንዳንድ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች በሥነ ሥርዓቱ ላይ መገኘታቸው ግርማይ ገብሩ ጠቅሶ የዩኒቨርሲቲው ግንባታ ዕቅድ ከሁለት ዓመታት በፊት ይፋ መደረጉን ይስታውሳል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የፓን አፍሪካ ዩኒቨርስቲ በአድዋ ሊገነባ ነው