በኬንያ የጣለው ከባድ ዝናም ያስከተለው ጎርፍ እና የመሬት መንሸራተት፣ በመላ አገሪቱ በሚገኙ በዐሥር ሺሕ የሚቆጠሩ ሰዎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሲያደርስ፣ በሞምባሳ ወደብ ላይም፣ የጭነት አገልግሎት እንዲቋረጥ አድርጓል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
በኬንያ የጣለው ከባድ ዝናም በ10ሺሕዎች ላይ ጉዳት አደረሰ
በኬንያ የጣለው ከባድ ዝናም ያስከተለው ጎርፍ እና የመሬት መንሸራተት፣ በመላ አገሪቱ በሚገኙ በዐሥር ሺሕ የሚቆጠሩ ሰዎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሲያደርስ፣ በሞምባሳ ወደብ ላይም፣ የጭነት አገልግሎት እንዲቋረጥ አድርጓል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።