የሳይበር ጥቃት ክሥ፣ ባለቴክኖሎጂው፣ የኢትዮጵያ መንግሥት

ሳይበር ጥቃት

ሳይበር ጥቃት

Your browser doesn’t support HTML5

የሳይበር ጥቃት ክሥ፣ ባለቴክኖሎጂው፣ የኢትዮጵያ መንግሥት

ከሃኪንግ ቲም የገበያና ሽያጭ ሥራ አስኪያጅ ኤሪክ ሬብ ጋር የተደረገውን ሙሉ ቃለ-ምልልስ ከሥር ካለው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

VOA Interview with Eric Rabe, Marketing Manager of "The Hacking Team"

የኢትዮጵያ መንግሥት የሚንቀሣቀሰው የራሱንም የሌሎችንም ሕጎች ባከበረ ሁኔታ ነው ሲሉ አንድ የኢትዮጵያ ዲፕሎማት መንግሥቱ ያካሂደዋል ስለሚባለው ዲጂታል ጥቃት ሲጠየቁ መልስ ሰጥተዋል፡፡

ቴክኖሎጂውን ይሸጣል የሚባለው የጣልያን ድርጅት ደግሞ አገልግሎቱ መብቶችን ለመርገጥ እንዲውል እንደማይፈቅድ አስታውቋል፡፡

ሳይበር ጥቃት

የኢትዮጵያ መንግሥት በኢንተርኔት ጥቃት ያካሂዳል ሲል ሂዩማን ራይትስ ዋች የሚባለው የመብቶች ተሟጋች ቡድን ላወጣው ሪፖርት ወገኖቹ ከቪኦኤ ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ሳይበር ጥቃት