ባህር ዳር —
በጦርነት ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች ሕዝቡ የሚያደርገውን ድጋፍ እንዳያቋርጥ በባህር ዳር ከተማ የሚገኙ የኃይማኖት አባቶች አሳሰቡ።
የኃይማኖት አባቶቹ በየእምነት ተቋማቶቻቸው አማካኝነት እስካሁን 30 ሚሊዮን የሚጠጋ ብር ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ ማድረጋቸውን እና ድጋፉ አሁንም ተጠናቅሮ እንደሚቀጥል ገልፀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5
የእምነት አባቶች ለተፈናቃዮች እገዛ እንዲደረግ ተማጽነዋል
በጦርነት ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች ሕዝቡ የሚያደርገውን ድጋፍ እንዳያቋርጥ በባህር ዳር ከተማ የሚገኙ የኃይማኖት አባቶች አሳሰቡ።
የኃይማኖት አባቶቹ በየእምነት ተቋማቶቻቸው አማካኝነት እስካሁን 30 ሚሊዮን የሚጠጋ ብር ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ ማድረጋቸውን እና ድጋፉ አሁንም ተጠናቅሮ እንደሚቀጥል ገልፀዋል።