ዋሺንግተን ዲ.ሲ. - ናይሮቢ —
ኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ ላይ የሚታየው ስደተኞችን እያፈሱ የማሰር እንቅስቃሴ ዛሬ ጋብ ያለ ቢመስልም ሶማሊያዊያን ስደተኞች ወደ ዳዳብ፣ ኢትዮጵያዊያን ወደ ካኩማ እንዲገቡ እየተደረገ መሆኑ ተሰምቷል፡፡
ኪቱዪ ሻሪአ የሚባል ለስደተኞቹ ጥብቅና የሚቆም እና የሚሟገት ድርጅት ባልደረባና ጠበቃ የሆኑት አቶ ኡጁሉ ኦቻላ ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
ኬንያ ውስጥ የስደተኞች ጉዳይ ጋብ ቢልም አሳሳቢ መሆኑ ተገለፀ፡፡
ኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ ላይ የሚታየው ስደተኞችን እያፈሱ የማሰር እንቅስቃሴ ዛሬ ጋብ ያለ ቢመስልም ሶማሊያዊያን ስደተኞች ወደ ዳዳብ፣ ኢትዮጵያዊያን ወደ ካኩማ እንዲገቡ እየተደረገ መሆኑ ተሰምቷል፡፡
ኪቱዪ ሻሪአ የሚባል ለስደተኞቹ ጥብቅና የሚቆም እና የሚሟገት ድርጅት ባልደረባና ጠበቃ የሆኑት አቶ ኡጁሉ ኦቻላ ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡