ዋሺንግተን ዲሲ- አዲስ አበባ —
አቶ ፈቅአሕመድ ነጋሽ - በኢትዮጵያ የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የወሰንና ወሰን ተሻጋሪ ወንዞች ዳይሬክቶሬት ዋና ዳይሬክተር
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ፣ የሱዳንና የግብፅ ስምምነት - ቃለምልልስ
ሱዳን ዋና ከተማ ኻርቱም ላይ ሰሞኑን በተካሄደው የኢትዮጵያ፣ የሱዳንና የግብፅ የውኃና የመስኖ ሚኒስትሮች አራተኛ ዙር የምክክር ስብሰባ ላይ ግብፃዊያኑ የቀድሞ አቋማቸውን አስተካክለው በመምጣታቸው ስምምነት ላይ ለመድረስ ተችሏል ሲሉ አንድ የኢትዮጵያ የውኃ፣ የኢነርጂና የመስኖ ሚኒስቴር ባለሥልጣን ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡
የኅዳሴ ግድብ ማሣያ
የሚኒስቴሩ የወሰንና ወሰን ተሻጋሪ ወንዞች ዳይሬክቶሬት ዋና ዳይሬክተር አቶ ፈቅአሕመድ ነጋሽ ለቪኦኤ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡
ሙሉውን ቃለምልልስ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡