በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ውስጥ፣ ትላንት ሰኞ በታጣቂዎች ተፈጸመ በተባለ ጥቃት፣ ሁለት ሲቪሎች መገደላቸውን፣ የአካባቢው ነዋሪዎች እና ቤተሰቦቻቸው ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቁ።
ጥቃት ፈጻሚዎቹ፣ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን በገላና ወረዳ የሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች እንደኾኑ፣ የኮሬ ዞን የሰላም እና ጸጥታ መምሪያ ኃላፊ አቶ ተፈራ ቦንዶራ ተናግረዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
በኮሬ ዞን ሁለት ሲቪሎች በታጣቂዎች ጥቃት ተገደሉ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ውስጥ፣ ትላንት ሰኞ በታጣቂዎች ተፈጸመ በተባለ ጥቃት፣ ሁለት ሲቪሎች መገደላቸውን፣ የአካባቢው ነዋሪዎች እና ቤተሰቦቻቸው ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቁ።
ጥቃት ፈጻሚዎቹ፣ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን በገላና ወረዳ የሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች እንደኾኑ፣ የኮሬ ዞን የሰላም እና ጸጥታ መምሪያ ኃላፊ አቶ ተፈራ ቦንዶራ ተናግረዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።