በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ጎርካ ወረዳ፣ ሁለት አርሶ አደሮች ከምዕራብ ጉጂ በሚነሡ ታጣቂዎች መገደላቸውንና ከብቶቻቸውም በታጣቂዎቹ መዘረፋቸውን፣ ቤተሰቦቻቸውና ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቁ፡፡
ትላንት ማክሰኞ በታጣቂዎቹ የተገደሉት አርሶ አደሮች፣ በእርሻ ሥራ እና በከብቶች ጥበቃ ላይ እንደነበሩ፣ የዞኑ የሰላም እና ጸጥታ መምሪያ ገልጿል፡፡
ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
በኮሬ ዞን ሁለት አርሶ አደሮች በታጣቂዎች ተገደሉ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ጎርካ ወረዳ፣ ሁለት አርሶ አደሮች ከምዕራብ ጉጂ በሚነሡ ታጣቂዎች መገደላቸውንና ከብቶቻቸውም በታጣቂዎቹ መዘረፋቸውን፣ ቤተሰቦቻቸውና ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቁ፡፡
ትላንት ማክሰኞ በታጣቂዎቹ የተገደሉት አርሶ አደሮች፣ በእርሻ ሥራ እና በከብቶች ጥበቃ ላይ እንደነበሩ፣ የዞኑ የሰላም እና ጸጥታ መምሪያ ገልጿል፡፡
ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።