22 ፓርቲዎች በሚሳተፉበት ሸንጎ ላይ መደራደር እንደማይቻልና የመድረክ ፍላጎት ከገዢው ፓርቲ ኢሐዴግ እና ከመንግሥት ጋር ብቻውን መደራደር እንደሆነ የፓርቲው ሊቀመንበር ፕሮፌሰር በየነ ጼጥሮስ ተናግረዋል።
ዋሽንግተን ዲሲ —
በድርድሩ አካሄድ ላይ ያቀረቧቸው ጥያቄዎች አዎንታዊ ምላሽ ካላገኘ ውይይቱን ሊያቋርጡ እንደሚችሉ የመድረክ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ተናገሩ። መድረክ መሪ ተዳዳሪ ሆኖ እንዲቀርብ አለበለዚያም ጎን ለጎንና ብቻውን ከገዢው ፓርቲ ጋር እንዲደራደር ጥያቄ ሲያቀርብ ቆይቷል።22 ፓርቲዎች በሚሳተፉበት ሸንጎ ላይ መደራደር አይቻልም ብለዋል ፕሮፌሰር በየነ።
እስክንድር ፍሬው ዝርዝር ዘገባ አለው።
Your browser doesn’t support HTML5
አዎንታዊ ምላሽ ካልተገኘ መድረክ ውይይቱን ሊያቋርጥ እንደሚችል አስታወቀ