“ሐገረ-መንግሥት ግንባታና ብሄራዊ መግባባት በኢትዮጵያ” - በድሬዳዋ

ድሬዳዋ

“ሐገረ-መንግሥት ግንባታና ብሄራዊ መግባባት በኢትዮጵያ” በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ውይይት ድሬ ዳዋ ላይ ተካሂዷል።

በጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅሕፈት ቤት በተዘጋጀው በዚህ መድረክ ላይ ምሁራን የውይይት መነሻ ሃሣቦችና ፅሁፎችን አቅርበዋል።

ተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

“ሐገረ-መንግሥት ግንባታና ብሄራዊ መግባባት በኢትዮጵያ” - በድሬዳዋ