የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ትምህርት ሊያቆም ነው

Oda Bultum University

በምዕራብ ሐረርጌ ዞን ዋና ከተማ ጭሮ (አሰበ ተፈሪ) የሚገኘው የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ለ15 ቀናት ትምህርት መስጠት እንደሚያቆም አስታወቀ።

የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርስቲ ከዚህ ወሳኔ ላይ የደረስኩት በተማሪዎች መካከል የተፈጠረውን አለመግባባት በተለያዩ መንገዶች ለመፍታት ሞክሬ ስላልተሳካ ነው ብሏል።

ይሁንና 15ቱን ቀናት ዩኒቨሪስቲው ውስጥ መቆዬት ለሚፈልጉ የምግብና መኝታ አገልግሎት እሰጣለሁ ብሏል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ትምህርት ሊያቆም ነው