የመድረክ ሊቀመንበርና የፖለቲካ ሳይንስ መምህር ዶ/ር መረራ ጉዲና በወቅታዊ ጉዳይ ከቪኦኤ ጋር፡፡
አዳማ —
የመድረክ ሊቀመንበርና የፖለቲካ ሳይንስ መምህር ዶ/ር መረራ ጉዲና ሰሞኑን በአማራ ክልልና በአዲስ አበባ ሰለተፈፀመው የባለሥልጣናት ግድያና እንድምታው ቃለ ምልልስ ሰጥተውናል፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ዶ/ር መረራ ጉዲና በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳይ