ዶ/ር መረራ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ በሀገሪቱ አሉ የሚሏቸውን ችግሮች እንዲፈቱ ጠየቁ

  • እስክንድር ፍሬው

ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ እና ዶ/ር መረራ ጉዲና

የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ቅድሚያ መስጠት ያለባቸው በቅርብ ላሉ አጣዳፊ ጉዳዮች ነው ይላሉ - የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና፡፡

የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ቅድሚያ መስጠት ያለባቸው በቅርብ ላሉ አጣዳፊ ጉዳዮች ነው ይላሉ - የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና፡፡

ከሁለት ዓመታት በኋላ የሚካሄድን ምርጫ ነፃና ዲሞክራሲያዊ ለማድረግ ቃል መግባት በጎ ቢሆንም ከዚያ የሚቀድሙ አንገብጋቢ ሁኔታዎች ግን ከፊታቸው ይገኛሉ ነው ያሉት፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ዶ/ር መረራ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ በሀገሪቱ አሉ የሚሏቸውን ችግሮች እንዲፈቱ ጠየቁ