የኦሮሞ ነፃነት ግንባር/ኦነግ/ ተዋጊዎችን ለመቀበል ወደ ጉጂ የተጓዙት የአባ ገዳዎች እና ሽማግሌዎች ከሁሉም ወገኖች ጋር በመነጋገር ለአቀባበል ሥርዓቱ ዝግጅት ማጠናቀቃቸውን ተገለፀ።
አዲስ አበባ —
የኦሮሞ ነፃነት ግንባር/ኦነግ/ ተዋጊዎችን ለመቀበል ወደ ጉጂ የተጓዙት የአባ ገዳዎች እና ሽማግሌዎች ከሁሉም ወገኖች ጋር በመነጋገር ለአቀባበል ሥርዓቱ ዝግጅት ማጠናቀቃቸውን ተገለፀ።
በዞኑ የሚገኙት የኦሮሞ ነፃነት ግንባር/ኦነግ/ ተዋጊዎችም በሥምምነቱ መሰረት በአባ ገዳዎች እየተማሩ ይገባሉ ተብሏል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የኦነግ ተዋጊዎችን ለመቀበል ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለፀ