ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ በወቅታዊ ጉዳይ

  • እስክንድር ፍሬው

ፎቶ ፋይል፡-ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የትናንትና ማብራሪያ ዋንኛ ነጥብ መንግሥታቸው ህጋዊ ባልሆነ አካሄዶች ላይ ጠበቅ ያለ እርምጃ መውሰድ እንደሚጀምር መጠቆማቸው ነው ይላሉ አንድ አንጋፋ የተቃዋሚ መሪ፡፡

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ/ኢዜማ/ መሪ ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ በፓርላማው በእንግድነት ተጋብዘው የትናንትናውን ውይይት ከተከታተሉ የተቃዋሚ መሪዎች አንዱ ነበሩ፡፡

የጠቅላይ ሚኒስትሩ ማብራሪያ መንግሥት መውሰድ የጀመራቸውና በቀጣይነት ሊወስዳቸው ያሰባቸው ሕጋዊ እርምጃዎች ጎልተው የወጡበት፣ ጠቆም የተደረጉበት እንደነበር የዶ/ር ብርሃኑ እምነት ነው፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ በወቅታዊ ጉዳይ