ተቃዋሚዎች “አገር አድን ጉባዔ” ሊጠሩ ነው

በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ “አገር አድን ጉባዔ” የተባለ ስብሰባ ኢትዮጵያ ውስጥ ለመጥራት ማቀዳቸውን ሲአትል ዋሺንግተን ላይ ለሦስት ቀናት የተካሄደ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችና የፖለቲካ ፓርቲዎች ስብሰባ ተሣታፊዎች አስታውቀዋል።

በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ “አገር አድን ጉባዔ” የተባለ ስብሰባ ኢትዮጵያ ውስጥ ለመጥራት ማቀዳቸውን ሲአትል ዋሺንግተን ላይ ለሦስት ቀናት የተካሄደ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችና የፖለቲካ ፓርቲዎች ስብሰባ ተሣታፊዎች አስታውቀዋል።

ስብሰባው ለሦስት ቀናት ተካሂዶ ትናንት ተጠናቅቋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ተቃዋሚዎች “አገር አድን ጉባዔ” ሊጠሩ ነው