ጠ/ሚ ዐብይ ገለልተኛው የፕራይቬታይዜሽን አማካሪ ም/ቤት ጋራ ተወያዩ

  • እስክንድር ፍሬው
ዓለማቀፉ ማኅበረሰብ የሀገሪቱን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ ያለው ግምገማ በአንዳንድ የሀገሪቱ ተንታኞችና ፖለቲከኞች ከሚንፀባረቀው የተለየ መሆኑን ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ ተናገሩ።

በሀገሪቱ ያለው አለመረጋጋትም አንዳንድ የኢትዬጵያ ፖለቲከኞች በሚያስቡት ደረጃ አለመሆኑን ነው ጠ ሚኒስትሩ ያብራሩት።

ጠ/ሚ ዛሬ ከወራት በፊት ያቋቋሙት ገለልተኛው የፕራይቬታይዜሽን አማካሪ ምክር ቤት ጋራ ተወያይተዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ጠ/ሚ ዐብይ ገለልተኛው የፕራይቬታይዜሽን አማካሪ ም/ቤት ጋራ ተወያዩ