ድምጽ የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ማይክ ፓምፔዮ ሱዳን ገቡ ኦገስት 25, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 የትረምፕ አስተዳደር የአረብ አገራት ከእስራኤል ጋር ያላቸውን ግንኙነት መልካም ለማድረግ ግፊት እያደረጉ ባሉበት ወቅት የአሜሪካው የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ማይክ ፓምፔዮ በዛሬው እለት ሱዳን ገብተዋል።