የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ማይክ ፓምፔዮ ሱዳን ገቡ

Your browser doesn’t support HTML5

የትረምፕ አስተዳደር የአረብ አገራት ከእስራኤል ጋር ያላቸውን ግንኙነት መልካም ለማድረግ ግፊት እያደረጉ ባሉበት ወቅት የአሜሪካው የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ማይክ ፓምፔዮ በዛሬው እለት ሱዳን ገብተዋል።