ከአንድ ዩኒቨርስቲ በስተቀር በሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንደቀጠለ መሆኑን የሳይንስና ከፍተኛ የትምህርት ሚኒስትር አስታወቁ፡፡
አዲስ አበባ —
ከአንድ ዩኒቨርስቲ በስተቀር በሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንደቀጠለ መሆኑን የሳይንስና ከፍተኛ የትምህርት ሚኒስትር አስታወቁ፡፡
በአንዳንድ ዩኒቨርስቲዎች ያጋጠመው የፀጥታ መታወክም ለውጡን የማይደግፉ ኃይሎች የፈጠሩት የችግር ነፀብራቅ መሆኑን ሚኒስትሯ ዶ/ር ሂሩት ወልደማርያም ለጋዜጠኞች አብራርተዋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመማር ማስተማር ሂደት