ቪድዮ የአለም አቀፍ ተማሪዎች የገንዘብ ብድር ማግኘት ቻሉ ፌብሩወሪ 14, 2017 መስታወት አራጋው Your browser doesn’t support HTML5 ከአንድ ሚልየን በላይ የሚሆኑ በዩናይትድ ስቴትስ ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ የሚገኙ ከተለያዩ ሃገራት የመጡ አለም አቀፍ ተማሪዎች የገንዘብ ብድር የማግኘት ፈቃድ በሲልከን ቫሊ ድርጅት አማካኝነት አገኙ። አስተያየቶችን ይዩ