የ22ኛው የክረምት ኦሊምፒክ ችቦ ሩሲያይቱ ሶቺ ላይ ሲምቦገቦግ ዛሬ 22ኛ ቀኑን ደፍኗል፡፡
ዋሺንግተን ዲ.ሲ. —
የ22ኛው የክረምት ኦሊምፒክ ችቦ ሩሲያይቱ ሶቺ ላይ ሲምቦገቦግ ዛሬ 22ኛ ቀኑን ደፍኗል፡፡
ይህ ዘገባ እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ ታዲያ ሩሲያና ሆላንድ እያንዳንቸው 22 ሜዳልያዎችን ይዘው ሠንጠረዡን በበላይነት እየመሩ ነው፡፡
ዩናይይትድ ስቴትስ በ21 ሜዳልያ ሦስተኛ፣ ኖርዌይ በ19 አራተኛ፣ ካናዳ በ17 አምስተኛ፣ ጀርመን በ15 ሜዳልያ ስድስተኛ ሆነው እየተከታተሉ ነው፡፡
በወርቅ ደግሞ ኖርዌይ ዘጠኝ ይዛ 1ኛ፣ ጀርመን በስምንት 2ኛ፣ ዩናይትድ ስቴትስ በሰባት ወርቅ 3ኛ፣ ሩሲያ በስድስት ወርቅ 4ኛ ናቸው፡፡
ለተጨማሪ ዝርዝር የተያያዘውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የሶቺ 13ኛ ቀን ውሎ
የ22ኛው የክረምት ኦሊምፒክ ችቦ ሩሲያይቱ ሶቺ ላይ ሲምቦገቦግ ዛሬ 22ኛ ቀኑን ደፍኗል፡፡
ይህ ዘገባ እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ ታዲያ ሩሲያና ሆላንድ እያንዳንቸው 22 ሜዳልያዎችን ይዘው ሠንጠረዡን በበላይነት እየመሩ ነው፡፡
ዩናይይትድ ስቴትስ በ21 ሜዳልያ ሦስተኛ፣ ኖርዌይ በ19 አራተኛ፣ ካናዳ በ17 አምስተኛ፣ ጀርመን በ15 ሜዳልያ ስድስተኛ ሆነው እየተከታተሉ ነው፡፡
በወርቅ ደግሞ ኖርዌይ ዘጠኝ ይዛ 1ኛ፣ ጀርመን በስምንት 2ኛ፣ ዩናይትድ ስቴትስ በሰባት ወርቅ 3ኛ፣ ሩሲያ በስድስት ወርቅ 4ኛ ናቸው፡፡
ለተጨማሪ ዝርዝር የተያያዘውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡