የማኅበራዊ መገናኛ ብዙሃን አቀንቃኞች ምክንያታዊ አስተሳሰብ ለመገንባት በስሜት ሳይሆን በዕውቀት የሚመራ ትውልድ ሊፈጥሩ ይገባል ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ተናገሩ።
ባህር ዳር —
የማኅበራዊ መገናኛ ብዙሃን አቀንቃኞች ምክንያታዊ አስተሳሰብ ለመገንባት በስሜት ሳይሆን በዕውቀት የሚመራ ትውልድ ሊፈጥሩ ይገባል ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ተናገሩ።
social media and activists in Bahir dar
ቁጥራቸው ዘጠና የሚሆኑ የማኅበራዊ መገናኛ ብዙሃን አቀንቃኞችና የፖለቲካ ተንታኞች በባህር ዳር ከተማ ተሰብስበው በማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ዙሪያ እየመከሩ ነው።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የማኅበራዊ መገናኛ ብዙሃን አቀንቃኞችና የፖለቲካ ተንታኞች በባህር ዳር