አልሸባብን በሁለት ዓመታት ውስጥ ለማሸነፍ የሚያስችል ስልት ማዘጋጀቱን የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሞሃመድ አብዱላሂ /ፋርማጆ/ አስታወቁ።
አዲስ አበባ —
አልሸባብን በሁለት ዓመታት ውስጥ ለማሸነፍ የሚያስችል ስልት ማዘጋጀቱን የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሞሃመድ አብዱላሂ /ፋርማጆ/ አስታወቁ።
Your browser doesn’t support HTML5
አዲሱ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ለሦስት ቀናት የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ናቸው
ለሦስት ቀናት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ የገቡት ፕሬዚዳንቱ ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሣለኝ ጋር ተነጋግረዋል መግለጫም ሰጥተዋል።
የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሞሃመድ አብዱላሂ
በአለፈው የካቲት የተመረጡት በአንዳንድ የመገናኛ ብዙኅንም በኢትዮጵያ ለመምጠት ዘግይተዋል ሲባሉ የነበሩት ሞሃመድ አብዱላሂ /ፋርማጆ/ ለሦስት ቀናት የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
አዲሱ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ለሦስት ቀናት የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ናቸው